Irrigation Facilities Input Supply የመስኖ ተቋማት ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክቶሬት ተግባርና ሃላፊነት የክልሉን የግዥ መመሪያና የፕሮጀክቶችን የአሰራር መመሪያ መሰረት በማድረግ፡- የግንባታና የአማካሪ ግዥ ይፈጽማል፤ ወቅታዊ የገበያ ዋጋ ጥናት ያካሄዳል፤ የውል ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ አጠቃላይ የግዥና አቅርቦት ሰነዶችን በአግባቡ ይይዛል፤ ለቢሮው ተጠሪ ለሆኑ ተቋማት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤