የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ተግባርና ሃላፊነት

በየበጀት ዓመቱ፡-

  • የፋይናንስ ኦዲት ያደርጋል፣
  • የንብረት አስተዳደርና አያያዝ ኦዲት ያደርጋል፤
  • የኦዲት ግኝትን መሠረት በማድረግ አዳዲስ አሠራሮችን ዘርግቶ ምርመራ ያደርጋል፣ በአሠራር እንዲመለሱ ያደርጋል፤
  • የኦዲት ግኝቶችን መሠረት በማድረግ ከጠቅላይ ኦዲት ጋር በመሆን አጠቃላይ የተጠያቂነት አሠራር እንዲሠፍን ያደርጋል፤
  • ቢሮው ውስጥ ከፍተኛ ሀብት በሚጠይቁ ተግባራትና ችግር ለፈጠሩ በሚችሉባቸው ክንዋኔ ላይ የተለየ የኦዲት ስርዓት በመስራት ሀብት እንዳይባክን ያደርጋል፣ ተጠያቂነትም እንዲሰፍን ይሠራል፤
  • አጠቃላይ የውስጥ ኦዲት አሠራር የክልሉን የኦዲት አሰራር፣ የፕሮጀክቶችንና የፕሮግራሞችን የሀብት አስተዳደር መመሪያ መሠረት አድርጎ ይፈጽማል፤
  • ለቢሮው ተጠሪ ለሆኑ ተቋማት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
Scroll to Top