
ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር ኢ/ር )
ቢሮ ኃላፊ
የኃላፊዉ መልዕክት
የህብረተሰብ ፍላጎትን እና የተቀናጀ የዉሀ ሀብት አስተዳደርን መርሆ መሰረት በማድረግ መስኖን ማስፋፋት፤ የመስኖ ኦፕሬሽን እና ጥገና ስረአት ዘመናዊ ማድረግ፤የመስኖ ዉሀ አጠቃቀምን በማሻሻል የግብርና ምርት እና ምርታማነትን ከአየር ንብረት ተጽኖ በመቀነስ ምርትን ዘላቂ በሆነ መንገድ በማሳደግ ድህነትን ለመቀነስ ብሎም ዘመናዊ የመስኖ ግብርና ሴክተርን መፍጠር፡፡
የመስኖ ፖሊሲዉ አጠቃላይ አላማ ዘላቂ የመስኖ ዉሀ እንዲኖር ማስቻል እና አጠቃቀሙን ዘመናዊ በማድረግ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር በክልሉ በቤተሰብ ደረጃ ምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ብሎም ድህነትን ለመቀነስ የመስኖ ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጾ እንዲኖረዉ ማድረግ ነዉ፡፡
ረአት ዘመናዊ ማድረግ፤የመስኖ ዉሀ አጠቃቀምን በማሻሻል የግብርና ምርት እና ምርታማነትን ከአየር ንብረት ተጽኖ በመቀነስ ምርትን ዘላቂ በሆነ መንገድ በማሳደግ ድህነትን ለመቀነስ ብሎም ዘመናዊ የመስኖ ግብርና ሴክተርን መፍጠር፡፡
Current News
በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 28 የመስኖ ፕሮጀክቶችን ግንባታ ማጠናቀቅ ተችሏል
በክልሉ በበጀት ዓመቱ ባለፉት ዘጠኝ ወራት 28 የመስኖ ፕሮጀክቶችን ግንባታ...
Read More67 የመስኖ ፕሮጄክቶች እየተገነቡ መኾናቸውን የአማራ ክልል መስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታውቋል።
67 የመስኖ ፕሮጄክቶች እየተገነቡ መኾናቸውን የአማራ ክልል መስኖ እና ቆላማ...
Read More“የመስኖ ኘሮጀክቱ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
“የመስኖ ኘሮጀክቱ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳደር...
Read More“ምርታማነትን ለማሳደግ የመስኖ አውታሮችን በፋይናንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በመረጃ መደገፍ ይገባል” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
“ምርታማነትን ለማሳደግ የመስኖ አውታሮችን በፋይናንስ፣ በቴክኖሎጂ እና በመረጃ መደገፍ ይገባል”...
Read MoreSelected Projects
Partners
The World Bank Group
African Development Fund
International Fund for Agricultural Development